የንጋት መንገደኞች (Yenigat Mengedegnoch)

kr 240,00

“የንጋት መንገደኞች” ብዝብል ኣርእስቲ ቀሪባ ዘላ ናይ ኣምሓርኛ ጽዋ፡ ብምኵር ደራሲን ጋዜጠኛን ግርማ ፋንታዬ ዝተደርሰት እያ።

Category:

Description

“የንጋት መንገደኞች” ብዝብል ኣርእስቲ ቀሪባ ዘላ ናይ ኣምሓርኛ ጽዋ፡ ብምኵር ደራሲን ጋዜጠኛን ግርማ ፋንታዬ ዝተደርሰት እያ። ካብ ውሽጢ ዝተወስደ ትሕዝቶ፤ “ጥላሁን ግዛው በተገደለበት ቀን ማግሥት፣ ኢሳይያስ ገብሬ አራት ኪሎ ድል ሐውልት ፊት ለፊት ቆሞ ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ከወረዱ ስለሚያደርገው ነገር ተሳለ። ንጉሡ ከዙፋን ሲወረዱ ኢሳይያስ ሥዕለቱን ረስቶት ነበር። አብሮ አደጉ ነጋ ኃይለ ማርያም ግን ሥዕለቱ እንዲፈጸም ግድ አለው። . . .ኢሳይያስ ከቃሉ ለማምለጥ ሽሽት ጀመረ. . .”

Additional information

Weight 0,2 kg
Dimensions 195 × 125 mm

Reviews

There are no reviews yet.

Be the first to review “የንጋት መንገደኞች (Yenigat Mengedegnoch)”

Your email address will not be published. Required fields are marked *