Description
“የንጋት መንገደኞች” ብዝብል ኣርእስቲ ቀሪባ ዘላ ናይ ኣምሓርኛ ጽዋ፡ ብምኵር ደራሲን ጋዜጠኛን ግርማ ፋንታዬ ዝተደርሰት እያ። ካብ ውሽጢ ዝተወስደ ትሕዝቶ፤ “ጥላሁን ግዛው በተገደለበት ቀን ማግሥት፣ ኢሳይያስ ገብሬ አራት ኪሎ ድል ሐውልት ፊት ለፊት ቆሞ ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ከወረዱ ስለሚያደርገው ነገር ተሳለ። ንጉሡ ከዙፋን ሲወረዱ ኢሳይያስ ሥዕለቱን ረስቶት ነበር። አብሮ አደጉ ነጋ ኃይለ ማርያም ግን ሥዕለቱ እንዲፈጸም ግድ አለው። . . .ኢሳይያስ ከቃሉ ለማምለጥ ሽሽት ጀመረ. . .”
Reviews
There are no reviews yet.